
Capitalethiopia
Recent Posts
የግብርና ሚኒስትር እንደገለፀው እስከአሁን እንደ ሀገር ለኢንቨስትመንት የተላለፈው የመሬት ይዞታ በአጠቃላይ ሁለት ሚሊዮን ሄክታር ቢሆንም ከዚህ ውስጥ እስካሁን የለማው መሬት 50 በመቶ አይበልጥም፡፡
የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተቋማቸዉን የስድስት ወር አፈፃፀም ባቀረብበት ወቅት እንደተናገሩት እስካሁን ለኢንቨስትመንት ከተሰጠው መሬት ላይ እየለማ ያለው ከ50 በመቶ አይበልጥም በማለት አስረድተዋል።
እርሻዎች ያሉባቸው በተለይ ቆላማ አካባቢዎች ከጸጥታና ከመሠረተ ልማት ጉዳዮች ጋር ተያይዞ ቅሬታዎች እየተነሳ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን ይህን ተከትሎ ክልሎች አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረግ መሬት የወሰዱ ባለሀብቶች ቶሎ ወደ ሥራ እንዲገቡ ይጠበቃል ተብሏል።
የአፍሪካ የኃይል ጉባዔ ሚሽን 300 በሚል መሪ ሀሳብ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ኢትዮጵያን ጨምሮ 300 ሚሊዮን አፍሪካውያንን የኤሌትሪክ ኃይል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት መታቀዱ ተነግሯል።
ለዚህም ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ከተለያዩ አለምአቀፍ ለጋሽ ተቋማት 53 ነጥብ 95 ቢሊዮን ዶላር መገኘቱን የአፍሪካ ልማት ባንክ አስታውቋል።
ለሁለት ቀናት በታንዛኒያ ዳሬሠላም በተደረገው ጉባዔ ላይ 30 የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ተመጣጣኝ እና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2030 እንዲስፋፋ ያላቸውን ቁርጠኝነት ማሳየታቸው ተገልጿል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ህዳር ወር በተካሄደው የአሜሪካ ምርጫ አሸንፈው ያወጡትን የ100% ታሪፍ ስጋት በድጋሚ በመግለጽ የብሪክሰ አባል መንግስታት የአሜሪካን ዶላር እንዳይቀይሩት አስጠንቅቀዋል።
ኢትዮጵያን ጨምሮ 10 ሀገራትን የያዘው እና በምፃረ-ቃሉ ብሪክስ ተብሎ የሚጠራዉ ብድን የአሜሪካን ዶላር ትተው በሌላ ገንዘብ ለመገበያየት ከወሰኑ አዲሱ የዶናልድ ትራምፕ መንግስት አባል-አገራቱ በሚያቀርቡት ሸቀጦች ላይ የ 100% ቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርግ በድጋሚ አስታውቋል ።
ዩናይትድ ስቴትስ ምንም አይነት ገንዘብ ዶላርን እንደማይተካ እና ማንኛውም ሙከራ ለከፍተኛ ታሪፍ እንደሚጋብዝ አሳስባለች።
ህዳር ወር 2017 ላይ ሹመት የተሰጣቸው አምባሳደር ብናልፍ አንዱዓለም በዛሬው ዕለት ቃለመሐላ መፈፀማቸው ተነግሯል።
ይህን ተከትሎ ከፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሹመት ደብዳቤ እና የሥራ መመሪያ መቀበላቸው ለማወቅ ተችሏል።
The United States Government, through the U.S. Agency for International Development (USAID), donated 175 computer terminals to the Ethiopian Public Health Institute (EPHI) to bolster Ethiopia’s fight against malaria. The donation event, held at EPHI, included a tour of the USAID-supported Emergency Operations Center, laboratory, and slide bank, showcasing the quality assurance of malaria laboratory diagnosis as part of a comprehensive approach to malaria control.
Read More
The 20th edition of the World Economic Forum’s Global Risks Report, released today, reveals an increasingly fractured global landscape, where escalating geopolitical, environmental, societal and technological challenges threaten stability and progress. While economic risks have less immediate prominence in this year’s survey results, they remain a concern, interconnected with societal and geopolitical tensions.
Read More
A two-day stakeholder workshop on “Improved Local and National Government Capacity to Localize the SDGs” is taking place in Bishoftu, Ethiopia, bringing together key actors to explore the role of Voluntary Local Reviews (VLRs) in advancing the Sustainable Development Goals (SDGs).
Organized by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) in collaboration with the Addis Ababa City Administration, the workshop aims to strengthen the capacity of local and national governments to align their development plans with the 2030 Agenda.
Read More
Coca-Cola Beverages Africa (CCBA) in Ethiopia has been certified as a Top Employer for 2025 based on the results of the Top Employers Institute’s HR Best Practices Survey.
CCBA in Ethiopia was one of just six companies in Ethiopia to earn Top Employer status for 2025.
Read More
In the first half of the fiscal year, Ethiopian Shipping and Logistics (ESL) reported a profit of 9.3 billion birr. As the continent’s sole deep-sea vessel operator, ESL announced that its profits for this period in the 2024/25 fiscal year exceeded expectations by 150%. CEO Berisso Amallo indicated that the company aimed to achieve 6.2 billion birr during this timeframe. Instead, it surpassed its revenue target, earning 46.8 billion birr against a goal of 44.1 billion birr. The CEO attributed this profit increase primarily to macroeconomic reforms that have liberalized the foreign exchange market.
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቅድመ ክፍያ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች የፍጆታ ክፍያ እና የኢነርጂ ሽያጭ ስርዓቱን ይበልጥ ቀላል ለማድረግ በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት የኤስ ቲ ኤስ ስማርት ነጠላ ፈዝ ቆጣሪዎችን ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል ።
ፕሮጀክቱን ተግባራዊ መሆን ደንበኞች ከፍጆታ ክፍያ ጋር ተያይዞ ያሉ ቅሬታዎች በመቅረፍ እና የደንበኞች እንግልት በማስቀረት ባሉበት ቦታ ሆነው ስልካቸውን ብቻ በመጠቀም ኢነርጂ መግዛት የሚያስችላቸውን ስርዓት ለመፍጠር እንደሚያስችል ተገልጿል ።
በአጠቃላይ በዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት 500 ሺህ የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን በዘመናዊ ቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎች በመቀየር ደንበኞች ስልካቸውን ብቻ በመጠቀም ካሉበት ቦታ ሆነው የቶከን ቁጥር በቴሌ ብር እና በሌሎች የክፍያ አማራጮች በመግዛት ኤሌክትሪክ መጠቀም እንዲችሉ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ተቋሙ ለካፒታል ያደረሰዉ መረጃ ያመለክታል።
አሁን ላይ ከ500 ሺህ ቆጣሪዎች ውስጥ 125 ሺህ በመላው ሀገሪቱ ለሚገኙ ለሶስት ፌዝ ቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኞች ሙሉ በሙሉ ለመቀየር ዝግጅት እየተደረገ ሲሆን፤ 25 ሺህ ነጠላ ፌዝ ስማርት ቆጣሪዎች ደግሞ አዲስ አበባ ለሚገኙ ደንበኞች እየተቀየረ እንደሚገኝ ነዉ የተገለፀው።
ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የሆነዉ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ( ኢሰመኮ ) አቶ ብርሃኑ አዴሎ በዋና ኮሚሽነርነት እንዲመሩ ተሾመዋል ።
ዶ/ር ዳንኤል በቀለን ተቋሙን ለአምስት ዓመታት ከመሩ በኃላ የስራ ዘመናቸው ያበቃው ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ነበር ይህን ተከትሎ ኮሚሽኑን የመምራት ኃላፊነት በተጠባባቂነት ተረክበው የቆዩት የእርሳቸው ምክትል የነበሩት ራኬብ መሰለ እንደነበር ይታወቃል ።
የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የስልጣን ዘመን ለስድስት ዓመታት ገደማ የካቤኔ ጉዳዮች ኃላፊ ሆነው መስራታቸዉ የዪነገርላቸዉ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ተቋሙን የመመራት ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል።
ላለፉት 10 ዓመታት በግል አማካሪነት እና ጠበቃነት እየሰሩ የቆዩት አቶ ብርሃኑ ዛሬ ሐሙስ ጥር 22፤ 2017 በተካሄደው የተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ኮሚቴው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር እንዲሆኑ በዕጩነት አቅርቧል።
ይህን ተክተሎ አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር በመሆን በምክር ቤቱ መሾማቸው ካፒታል ያገኘዉ መረጃ ያመለክታል።
The Managing Director of the International Monetary Fund (IMF), Kristalina Georgieva, will undertake an official visit to Ethiopia for two days from February 8 to 9, 2025 to engage in high-level discussions with the country’s leadership and key stakeholders. This will mark the Managing Director’s first visit in Ethiopia after her appointment in 2019.
During the visit, the Managing Director will meet with Prime Minister Abiy Ahmed and senior government officials to discuss Ethiopia’s economic outlook, policy priorities, and ongoing reforms. The visit will also include interactions with representatives from the private sector, to exchange perspectives on the business environment and economic opportunities in Ethiopia. In addition to these engagements, the Managing Director will visit social and development sites.
Asset confiscation, the legal process of seizing property acquired through illicit means, has emerged as a critical tool in the fight against corruption, organized crime, and financial misconduct. Beyond its role in promoting justice, asset confiscation is increasingly viewed as a mechanism to reinforce economic stability by addressing the systemic threats posed by illegal activities. However, the effectiveness of this tool in creating economic stability depends on the fairness, transparency, and strategic utilization of confiscated assets.
Read More
The highly anticipated European Film Festival is back this year, promising a bigger and bolder experience for film enthusiasts in Ethiopia. Running from January 31 to March 9, 2025, the festival will showcase an impressive lineup of 27 award-winning European films, alongside two Ethiopian productions. The event will take place at the Istituto Italiano di Cultura in Addis Ababa and is completely free of charge.
Read More
Read More
Green, yellow and red are the colours of the flags of many African countries including Ethiopia. They are very symbolic colours indeed. They are also the common colours of traffic lights, throughout the world. Everybody knows what they represent. Some time ago, traffic lights were placed at a junction I cross daily. This is helpful as it supports the flow of traffic and prevents jams caused by drivers who don’t give way to other road users or simply don’t follow the most basic traffic rules. It also requires less presence of traffic police officers, who otherwise regulate the flow of traffic.
Read More
How the move from Nigeria to Russia has changed her life and how does she helps others
The Alabuga Start programme is actively expanding in Russia, aimed at relocating young women from Africa, India, and Latin America to pursue employment and career advancement. Over the past few years, hundreds of young women have chosen to transform their lives through this initiative. We spoke with one participant of the programme to gain insights into her experiences living in the largest country in the world.
Read More
Urban Poverty isn’t just a topic sociologist and literary and artistic fountainheads indulge in. Neither is it a subject confined to the times of Chaplin, Dickens or Dostoevsky. It is a specter that haunts governments well in to the cyber age. The Urban Poor is an explosive political power base capable of inducing myriads of change as recently witnessed in places like Nairobi. Unlike the peasants it isn’t attached to land and unlike the propertied section of the society it has nothing to lose ‘except perhaps its chains’ as often quoted. In a way, it is your quintessential minimalist. A free spirit not made weak and vulnerable by the cares and want of the world
Read More